

ኡዶ፣ እርዶ እና እሪም በእናታቸው ዙሪያ ተሰባስበዋል፡፡ እናት ልቧ በፍቅር ተሞልቶ፣ ጡርንባውን በእጇ እንደያዘች፣ ጉርሮዋን አጽዳች እና ታሪኩን ጀመረች፡፡ ያና የተባለች ልጅ ነበረች፡፡ የያና አክስት በቀስተ ዳመናው መጨረሻ ላይ በማሰሮ ሙሉ ስላለው ወርቅ ነግራታለች፡፡ ያና ስለዚያ ማሰሮ የማወቅ ጉጉት አድሮባታል፡፡ ማሰሮው የያዘው የወርቅ ሳንቲሞችን ነው ወይስ በጥቁር ድንጋይ ላይ የተለጠፉ የወርቅ ቅንጣቶችን?
ያና ሰማዩን ትክ ብሎ ለረጅም ጌዜ በማየት አንዳች ምላሽ ይገኛል ብላ ታልማለች፡፡
በሚበሩት ወፎች ፈገግ ትላለች፡፡ ወርቁ እንዴት በማሰሮው ውስጥ እንደተቀመጠም ገርሟታል፡፡
እናም ማሰሮው በቀስተ ዳመናው የትኛው ጫፍ ላይ ይሆን? ያና ትክክለኛ ቦታውን ባወቅኩት ብላ ተመኘች፡፡
ስለ ቀስተደመናው ጉዳይ ስታሰላስል፣ አንድ አረንጓዴ እንቁራሪት ወደ ቁጥቋጦው ዘሎ ሲገባ አየች፡፡ እሷም አብራው ዘለለች፤ አልከለከለችውም፡፡
ከዚያም ሰማዩን እያየች፣ እንቁራሪቱን ተሰናበተች፡፡ ወርቁን ለማግኘትም ወደ ቀስተደመናው መጨረሻ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ስለ ቀስተደመናው ቀለማት ማሰላሰል ጀመረች፡፡ በቅጽበት፣ ቀይ ቀለም ወደ አእምሮዋ ቀድሞ መጣ፡፡ ሹፌሩ ቀይ መብራት ሲያይ ባለመቆሙ ሳቢያ በቤተሰቦቿ ላይ አደጋ የደረሰበትን ቀን አስታወሰች፡፡
ያና እድለኛ ነበረች፡፡ የቆሰሉ ቢሆንም ሁሉም ከባድ ጉዳት አልደረሰባቸውም፡፡ ሁሉላቸውም በጣም ደንግጠዋል፡፡
ያና ከቀይ ቀጥሎ፣ ብርቱካናማ ቀለም አሰበች፡፡ ጣፋጭ ብርቱካን ትወዳለች፡፡ ብርቱካን ስትበላም ጣፋጭ፣ ኮምጣጣ እና መራራ ጣዕም አጋጥሟት ያውቃል፡፡
አፏን በመርጋጋ ጣዕም የሞላውን ኮምጣጣ ብርቱካን አስታወሰችው፡፡ ዩክ! ጣዕም ታውቃላችሁ?
የያና ሐሳብ ከብርቱካን ጥቁር ባቄላ ወደ ያዘው ጎድጓዳ ሳህን ተሸጋገረ፤ ሆዷ ጮኸ፡፡ የራባት መሆኑንም ተገነዘበች፡፡
የቀስተደመና ጥያቄዎ ለጊዜው ተቋርጧል፡፡ ጊዜው የመመገቢያ ነበር፡፡
ወደ አክስቷ ማዕድ ቤት ሮጠች፡፡ አየሩ በዶሮ ጥብስ እና በትኩስ ዳቦ ሽታ ተሞልቷል፡፡
ያና እጇን ታጥባና እና ተጉመጥምጣ ወደ ምግቡ አመራች፡፡ በትልቅ የዳቦ ቁራሽ ትንሽ የዶሮ ሥጋ ተመግባ፣ ከዚያም ውሃ ጠጣች፡፡
ቀሚሷን ተመለከተችው፡፡ ተመሰቃቅሏል፡፡ ውሃ ፈሶበታል፤ ወጥ ነክቶታል፡፡ ሰለዚህ ሐመራዊ ቀለም ያለው ቀሚስ ቀየረች፡፡
በኋላ፣ ያና እና አክስቷ ወደ ፓርኩ በአንድ ላይ ሄዱ፡፡
መጽሐፍ ይዘው በሣሩ ላይ ተጋደሙ፡፡ ያና በማወቅ ጉጉት የመጽሐፉን ገጾች ገለጠች፤ በመጨረሻም ስለተደበቀው የወርቅ ማሰሮ ብዙ አወቀች፡፡
የአና አክስት በደስታ አቀፈቻት እና ሁለቱም በሣቅ ፈነዱ፡፡ በአንድ ላይ መጽሐፉን ማንበብ ጀመሩ፡፡
የቀስተዳመና ቀለማት እና ምፎ የሚባል አንድ ትንሽ ልጅ ወደ ቶኖታ ምድር እንዴት እንደመጡ የሚናገር ተረት ነበር፡፡
የቶኖታ ሕዝብ ለረጅም ጊዜያት የእፅዋትን አረንጓዴነት እና የአፈርን ቡናማነት ብቻ ነበር የሚያውቀው፡፡ ምፎ ግን ደመና የሚያማምሩ ቀለማት እንዳሉት ያልም ነበር፡፡
ስለህልሙ ለሽማግሌዎች ነገራቸው፡፡ እነሱም "ቀለማቱን በስም ከጠራሃቸው፣ እኛ ህልው አድርገን ልናመጣቸው እንችላለን" አሉት፡፡
ሽማግሌዎቹ የዝናብ አምጭውን እርዳታ ለመለመን ከእየ አካባቢው ተሰባሰቡ፡፡
ምፎ በህልሙ ስለ ደመና ቀላማት ማሰላሰል ጀመረ፡፡ ከዚያም "ቀይ፣ ሰማያዊ፣ ብርቱካናማ፣ ቢጫ፣ ሐመራዊ፣ አረንጓዴ እና ወይነጠጅ" የሚሉት ቃላት ወደ አእምሮው መጡ፡፡
በቀላማት ያሸበረቀ ደመናም ሰማዩን ሞላው፡፡
ደመናው በሰማዩ ላይ ተንጠለጠለ እና ዝናብ አምጭዎቹ እጅ ለእጅ በመያያዝ ክብ ሠሩ፡፡ ቀና ብለው ወደ ደመናው ተመለከቱ፤ ቀለሞቹም የሚያምር ደጋን ቅስት ሠሩ፡፡ ይህ የቶኖታ ምድር የመጀመሪያው ቀስተደመና ነበር! ሰዎች እልል አሉ፤ ተደሰቱ፡፡ እናም በዚያን ጊዜ፣ ምፎ በቀስተደመናው መጨረሻ ላይ አንድ ማሰሮ አስተዋለ፡፡ በወርቅ የተሞላ ማሰሮ!
ያና "አስደናቂ የቀስተደመና ታሪክ! የወርቁን ማሰሮ የት እንደማገኘው አሁን አውቄያለሁ!" በማለት ለአክስቷ በአድናቆት ተናገረች፡፡ አክስቷም ፈገግ አለች፤ ተረቱን ከእህቷ ልጅ ጋር በጋራቷ ተደስታለች፡፡ "ሆኖም ከእንግዲህ የቀስተደመና ጥያቄ አይኖርሽም! የወርቁ ማሰሮም ቢሆን ባጋጣሚ ሊገኝ ይችላል!"
በእነዚያ ቃላት እናትዮዋ የቀስተደመና ተረቱን አጠናቀቀች፡፡ ኡዶ፣ እርዶ እና እሪም ወደ ላይ ዘለሉ እና እሷም ቆመች፡፡ ከዚያም የራሳቸውን ቀስተደመና የሚሠሩ በማስመሰል እንደ ዝናብ አምጭዎቹ እጆቻቸውን አያያዙ ፡፡
እርዶ "እማዬ፣ እያንዳንዱ ሀገር የራሱ የሆነ የቀስተደመና ታሪክ አለው?" አላት፡፡ "አዎ የእኔ ፍቅር" አለች፡፡ የቶኖታ ቀስተደመና የጀመረው በምፎ በቀለማት ባጌጠ ህልም ነው፡፡ እናም ቀስተደመና ወንዝ እና ቀስተደመና አይስክሪም የሚለውን አስማተኛ ተረት ታስታውሳላችሁ? "እምም፣ ቀስተደመና አይስክሪም የምወደው ተረት ነው" አለች እሪም ወደ እናቷ እየተመለከተች ልጆች ተመልሰው በዙሪያዋ እንደሚሆኑ ተስፋ በማድረግ፡፡

